የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 13:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ+ በራእይ ያየው በባቢሎን ላይ የተላለፈ ፍርድ፦+

  • ኢሳይያስ 13:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ከዚያ በኋላ የሚቀመጥባት አይኖርም፤

      እንዲሁም ከትውልድ እስከ ትውልድ ድረስ የመኖሪያ ቦታ አትሆንም።+

      በዚያም ዓረብ ድንኳኑን አይተክልም፤

      እረኞችም መንጎቻቸውን በዚያ አያሳርፉም።

  • ኤርምያስ 50:39
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 39 ስለዚህ የበረሃ ፍጥረታት ከሚያላዝኑ እንስሳት ጋር ይኖራሉ፤

      በእሷም ውስጥ ሰጎኖች ይኖራሉ።+

      ከዚህ በኋላ የሚኖርባት አይገኝም፤

      ከትውልድ እስከ ትውልድም ማንም አይቀመጥባትም።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ