-
2 ነገሥት 22:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 “ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘በዚህ ቦታና በነዋሪዎቹ ላይ መከራ አመጣለሁ፤ የይሁዳ ንጉሥ ባነበበው መጽሐፍ+ ላይ የሰፈረውን ቃል ሁሉ እፈጽማለሁ።
-
-
ኤርምያስ 6:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 ምድር ሆይ፣ ስሚ!
-
-
ሕዝቅኤል 7:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘እነሆ ጥፋት፣ በዓይነቱ ልዩ የሆነ ጥፋት እየመጣ ነው!+
-