-
ኤርምያስ 7:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 የዚህ ሕዝብ አስከሬንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት ሲሳይ ይሆናል፤ ፈርተው እንዲሸሹ የሚያደርጋቸውም የለም።+
-
-
ኤርምያስ 9:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 እንዲህ በል፦ ‘ይሖዋ እንዲህ ሲል አውጇል፦
“የሰዎች አስከሬን በምድር ላይ ልክ እንደ ፍግ ይወድቃል፤
አጫጅ አጭዶ እንደተወውም እህል ይሆናል፤
የሚሰበስበው አይኖርም።”’”+
-