-
ዘዳግም 28:53አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
53 ከሚያስጨንቀው ከበባና ጠላትህ በአንተ ላይ ከሚያደርሰው ሥቃይ የተነሳ አምላክህ ይሖዋ የሰጠህን የሆድህን ፍሬ ይኸውም የወንዶችና የሴቶች ልጆችህን ሥጋ ትበላለህ።+
-
-
ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ይሖዋ ሆይ፣ ክፉኛ የቀጣኸውን እይ፤ ደግሞም ተመልከት።
-