የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 2:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 የዚህ ትውልድ ሰዎች ሆይ፣ የይሖዋን ቃል ልብ በሉ።

      እኔ ለእስራኤል፣ እንደ ምድረ በዳ

      ወይም ድቅድቅ ጨለማ እንደዋጠው ምድር ሆኛለሁ?

      የእኔ ሕዝብ የሆኑት እነዚህ ሰዎች ‘እኛ ወደፈለግንበት እንሄዳለን።

      ከእንግዲህ ወደ አንተ አንመጣም’ ለምን ይላሉ?+

  • ኤርምያስ 6:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “መስቀለኛ መንገዶቹ ላይ ቁሙና ተመልከቱ።

      ስለ ጥንቶቹ ጎዳናዎች፣

      መልካም የሆነው መንገድ የትኛው እንደሆነ ጠይቁ፤ በዚያም ሂዱ፤+

      እረፍትም አግኙ።”*

      እነሱ ግን “በዚያ አንሄድም” ይላሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ