የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ነገሥት 24:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 በመጨረሻም ኢዮዓቄም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፤+ በእሱም ምትክ ልጁ ዮአኪን ነገሠ።

  • ኤርምያስ 22:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ኮንያሁ የተባለው ይህ ሰው የተናቀና የተሰበረ ገንቦ፣

      ማንም የማይፈልገው የሸክላ ዕቃ ነው?

      እሱም ሆነ ዘሮቹ ወደማያውቋት ምድር የተወረወሩትና

      የተጣሉት ለምንድን ነው?’+

  • ኤርምያስ 37:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 37 የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነጾር* የኢዮስያስን ልጅ ንጉሥ ሴዴቅያስን+ በይሁዳ ምድር ስላነገሠው በኢዮአቄም ልጅ በኮንያሁ*+ ፋንታ መግዛት ጀመረ።+

  • ማቴዎስ 1:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ኢዮስያስ+ አይሁዳውያን ወደ ባቢሎን በተጋዙበት ዘመን+ ኢኮንያንን+ እና ወንድሞቹን ወለደ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ