የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 33:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 እህልና አዲስ የወይን ጠጅ ባለበት ምድር፣+

      ሰማያቱ ጠል በሚያንጠባጥቡበት+

      እስራኤል ያለስጋት ይቀመጣል፤

      የያዕቆብም ምንጭ የተገለለ ይሆናል።

  • ኤርምያስ 32:37
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 37 ‘እነሆ፣ እነሱን በመዓቴና በታላቅ ቁጣዬ ከበተንኩባቸው አገሮች ሁሉ አንድ ላይ እሰበስባቸዋለሁ፤+ ወደዚህም ቦታ መልሼ አመጣቸዋለሁ፤ ያለስጋት እንዲኖሩም አደርጋለሁ።+

  • ዘካርያስ 14:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በከተማዋም ውስጥ ሰዎች ይኖራሉ፤ ከእንግዲህም ጥፋት እንዲደርስባት አትረገምም፤+ ደግሞም ኢየሩሳሌም ሰዎች ያለስጋት የሚኖሩባት ቦታ ትሆናለች።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ