የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 13:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ+ በራእይ ያየው በባቢሎን ላይ የተላለፈ ፍርድ፦+

  • ኢሳይያስ 13:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ከመንግሥታትም ሁሉ እጅግ የከበረችው፣*+

      የከለዳውያን ውበትና ኩራት የሆነችው ባቢሎን፣+

      አምላክ እንደገለበጣቸው እንደ ሰዶምና እንደ ገሞራ ትሆናለች።+

  • ኢሳይያስ 14:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 በባቢሎን ንጉሥ ላይ እንዲህ ብለህ ትተርታለህ፦*

      “ሌሎችን አስገድዶ ሲያሠራ የነበረው* እንዴት አበቃለት!

      ጭቆናውስ እንዴት አከተመ!+

  • ኢሳይያስ 14:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 “የጃርት መኖሪያና ረግረጋማ ቦታ አደርጋታለሁ፤ በጥፋት መጥረጊያም እጠርጋታለሁ”+ ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ