-
አሞጽ 4:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ‘በተጨማሪም መከር ከመድረሱ ከሦስት ወር በፊት ዝናብ ከለከልኳችሁ፤+
በአንዱ ከተማ ዝናብ እንዲዘንብ ሳደርግ በሌላው ከተማ ግን እንዳይዘንብ አደረግኩ።
አንዱ እርሻ ዝናብ ያገኛል፤
ዝናብ ያላገኘው ሌላው እርሻ ግን ይደርቃል።
-
7 ‘በተጨማሪም መከር ከመድረሱ ከሦስት ወር በፊት ዝናብ ከለከልኳችሁ፤+
በአንዱ ከተማ ዝናብ እንዲዘንብ ሳደርግ በሌላው ከተማ ግን እንዳይዘንብ አደረግኩ።
አንዱ እርሻ ዝናብ ያገኛል፤
ዝናብ ያላገኘው ሌላው እርሻ ግን ይደርቃል።