-
መዝሙር 102:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 የሚያስጨንቅ ሁኔታ ባጋጠመኝ ጊዜ ፊትህን ከእኔ አትሰውር።+
-
-
ሚክያስ 3:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 በዚያን ጊዜ እርዳታ ለማግኘት ወደ ይሖዋ ይጮኻሉ፤
እሱ ግን አይመልስላቸውም።
-