የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 16:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ይሖዋ ድርሻዬ፣ ዕጣ ፋንታዬና+ ጽዋዬ+ ነው።

      ርስቴን ትጠብቅልኛለህ።

  • መዝሙር 73:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 ሰውነቴም ሆነ ልቤ ሊዝል ይችላል፤

      አምላክ ግን ለዘላለም የልቤ ዓለትና ድርሻዬ ነው።+

  • መዝሙር 142:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ይሖዋ ሆይ፣ እርዳታ ለማግኘት ወደ አንተ እጣራለሁ።

      ደግሞም “አንተ መጠጊያዬ ነህ፤+

      በሕያዋን ምድር ያለኸኝ አንተ ብቻ* ነህ” እላለሁ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ