የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 137:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 በቅርቡ የምትጠፊው አንቺ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ፣+

      በእኛ ላይ በፈጸምሽው በዚያው ድርጊት

      ብድራትሽን የሚመልስ ደስተኛ ይሆናል።+

       9 ልጆችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጥ+

      ደስተኛ ይሆናል።

  • ኢሳይያስ 51:22, 23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ለሕዝቡ የሚሟገተው ጌታሽና አምላክሽ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “እነሆ፣ የሚያንገዳግደውን ጽዋ፣+ ይኸውም ዋንጫውን፣

      የቁጣዬን ጽዋ ከእጅሽ እወስዳለሁ፤

      ከእንግዲህ ዳግመኛ አትጠጪም።+

      23 ጽዋውን ‘በላይሽ ላይ እንድንሻገር አጎንብሺልን!’ ባሉሽ፣*

      አንቺን በሚያሠቃዩት እጅ ላይ አደርገዋለሁ፤+

      አንቺም ጀርባሽን እንደ መሬት፣

      እንደሚሄዱበትም መንገድ አደረግሽላቸው።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ