-
ዘዳግም 32:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
የአራዊትን ጥርስ፣
በምድር ላይ የሚሳቡ እንስሳትንም መርዝ እልክባቸዋለሁ።+
-
-
ሕዝቅኤል 33:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 “አንተም እንዲህ በላቸው፦ ‘ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “በሕያውነቴ እምላለሁ፤ በፈራረሱት ቦታዎች የሚኖሩት ሰዎች በሰይፍ ይወድቃሉ፤ አውላላ ሜዳ ላይ ያሉትንም ለዱር አራዊት መብል አድርጌ እሰጣቸዋለሁ፤ በምሽጎችና በዋሻዎች ውስጥ ያሉትም በበሽታ ይሞታሉ።+
-