ኢዮብ 39:27 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 27 ወይስ ንስር ወደ ላይ የሚመጥቀው፣+ጎጆውንም ከፍ ባለ ቦታ ላይ የሚሠራው+ አንተ አዘኸው ነው? ኢዮብ 39:29 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 29 በዚያም ሆኖ የሚበላውን ነገር ይፈልጋል፤+ዓይኖቹም እጅግ ሩቅ ወደሆነ ቦታ ይመለከታሉ።
27 ወይስ ንስር ወደ ላይ የሚመጥቀው፣+ጎጆውንም ከፍ ባለ ቦታ ላይ የሚሠራው+ አንተ አዘኸው ነው? ኢዮብ 39:29 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 29 በዚያም ሆኖ የሚበላውን ነገር ይፈልጋል፤+ዓይኖቹም እጅግ ሩቅ ወደሆነ ቦታ ይመለከታሉ።