የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 2:23, 24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ‘ራሴን አላረከስኩም።

      ባአልንም አልተከተልኩም’ እንዴት ትያለሽ?

      በሸለቆው ውስጥ ያለውን መንገድሽን ተመልከቺ።

      ያደረግሽውን ነገር ልብ በይ።

      በመንገዷ ላይ ወዲያና ወዲህ እንደምትፋንን

      የደረሰች ፈጣን ግመል ነሽ፤

      24 በምድረ በዳ መኖር እንደለመደች፣

      በፍትወቷ* ነፋሱን እንደምታነፈንፍ የዱር አህያ ነሽ።

      ስሜቷ ሲነሳሳ ማን ሊመልሳት ይችላል?

      የሚፈልጓት ሁሉ እሷን ለማግኘት ብዙ ድካም አይጠይቅባቸውም።

      በመራቢያዋ ወቅት* ያገኟታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ