የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 30:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 በፈርዖን ጥበቃ ሥር* ለመሸሸግና

      በግብፅ ጥላ ሥር ለመጠለል

      እኔን ሳያማክሩ*+ ወደ ግብፅ ይወርዳሉ!+

       3 ይሁንና ፈርዖን የሚያደርግላችሁ ጥበቃ ለኀፍረት፣

      በግብፅ ጥላ ሥር መጠለልም ለውርደት ይዳርጋችኋል።+

  • ኤርምያስ 2:36
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 36 መንገድሽን በመለዋወጥ የምትፈጽሚውን ድርጊት አቅልለሽ የምትመለከቺው ለምንድን ነው?

      በአሦር እንዳፈርሽ ሁሉ+

      በግብፅም ታፍሪያለሽ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ