የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 11:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 በምዕራብ በኩል በፍልስጤም ተረተር* ላይ በድንገት ይወርዳሉ፤

      ግንባር ፈጥረው በምሥራቅ የሚኖሩ ሕዝቦችን ይዘርፋሉ።

      በኤዶምና+ በሞዓብ+ ላይ እጃቸውን* ይዘረጋሉ፤

      አሞናውያንም ተገዢዎቻቸው ይሆናሉ።+

  • ኢሳይያስ 63:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 63 ይህ ከኤዶም የሚመጣው፣+

      ደማቅ ቀለም ያለው* ልብስ ለብሶ ከቦስራ+ የሚገሰግሰው ማን ነው?

      ይህ እጅግ ያማረ ልብስ ለብሶና

      በታላቅ ኃይል ተሞልቶ የሚራመደው ማን ነው?

      “በጽድቅ የምናገር፣

      ለማዳን የሚያስችል ታላቅ ኃይል ያለኝ እኔ ነኝ።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ