የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 102:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 በእርግጥ ትነሳለህ፤ ለጽዮንም ምሕረት ታሳያለህ፤+

      ለእሷ ሞገስህን የምታሳይበት ጊዜ ነውና፤+

      የተወሰነው ጊዜ ደርሷል።+

  • ኢሳይያስ 54:7, 8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 “ለአጭር ጊዜ ተውኩሽ፤

      ሆኖም በታላቅ ምሕረት መልሼ እሰበስብሻለሁ።+

       8 በቁጣ ጎርፍ ለጥቂት ጊዜ ፊቴን ከአንቺ ሰውሬ ነበር፤+

      ሆኖም በዘላለማዊ ታማኝ ፍቅር ምሕረት አሳይሻለሁ”+ ይላል የሚቤዥሽ+ ይሖዋ።

  • ኤርምያስ 14:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ ሆይ፣ የገዛ ራሳችን በደል በእኛ ላይ የሚመሠክርብን ቢሆንም

      ለስምህ ስትል እርምጃ ውሰድ።+

      የክህደት ሥራችን በዝቷልና፤+

      ኃጢአት የሠራነውም በአንተ ላይ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ