የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 31:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 “የኤፍሬምን ሲቃ በእርግጥ ሰምቻለሁ፤

      ‘እንዳልተገራ ጥጃ አረምከኝ፤

      እኔም ታረምኩ።

      መልሰኝ፤ እኔም ወዲያውኑ እመለሳለሁ፤

      አንተ አምላኬ ይሖዋ ነህና።

  • ሕዝቅኤል 23:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 የታላቂቱ ስም ኦሆላ፣* የእህቷም ስም ኦሆሊባ* ነበር። እነሱም የእኔ ሆኑ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ወለዱ። ስማቸውን በተመለከተ፣ ኦሆላ ሰማርያ+ ስትሆን ኦሆሊባ ደግሞ ኢየሩሳሌም ናት።

  • ሆሴዕ 5:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እሄዳለሁ፤ በደላቸው የሚያስከትልባቸውን መዘዝ እስኪሸከሙም ድረስ ወደ ስፍራዬ እመለሳለሁ፤

      በዚህ ጊዜም ሞገሴን* ይሻሉ።+

      በጭንቀት በሚዋጡበት ጊዜ እኔን ይሻሉ።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ