የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 11:6-8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ተኩላ ከበግ ጠቦት ጋር የሚቀመጥበት ጊዜ ይኖራል፤+

      ነብርም ከፍየል ግልገል ጋር ይተኛል፤

      ጥጃ፣ አንበሳና* የሰባ ከብት አብረው ይሆናሉ፤*+

      ትንሽ ልጅም ይመራቸዋል።

       7 ላምና ድብ አብረው ይበላሉ፤

      ልጆቻቸውም አብረው ይተኛሉ።

      አንበሳ እንደ በሬ ገለባ ይበላል።+

       8 ጡት የሚጠባ ሕፃንም በእባብ* ጉድጓድ ላይ ይጫወታል፤

      ጡት የጣለውም ሕፃን እጁን በመርዘኛ እባብ ጎሬ ላይ ያደርጋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ