የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 78:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ያን ጊዜ እንደ አባቶቻቸው

      እልኸኛና ዓመፀኛ ትውልድ፣+

      ደግሞም ልቡ የሚወላውልና*+

      መንፈሱ ለአምላክ ታማኝ ያልሆነ ትውልድ አይሆኑም።

  • መዝሙር 81:11, 12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ሕዝቤ ግን ድምፄን አልሰማም፤

      እስራኤል ለእኔ አይገዛም።+

      12 በመሆኑም እልኸኛ ልባቸውን እንዲከተሉ ተውኳቸው፤

      ትክክል መስሎ የታያቸውን አደረጉ።*+

  • ዘካርያስ 7:11, 12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 እነሱ ግን ለመስማት ፈቃደኛ አልሆኑም፤+ በግትርነትም ጀርባቸውን ሰጡ፤+ ላለመስማትም ሲሉ ጆሯቸውን ደፈኑ።+ 12 ልባቸውን እንደ አልማዝ* አጠነከሩ፤+ እንዲሁም የሠራዊት ጌታ ይሖዋ በመንፈሱ አማካኝነት፣ በቀድሞዎቹ ነቢያት በኩል የላከውን ሕግና* ቃል አልታዘዙም።+ ከዚህም የተነሳ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እጅግ ተቆጣ።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ