የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 76:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 አንተ ከሰማይ ፍርድ ተናገርክ፤+

      ምድር ፈርታ ዝም አለች፤+

       9 ይህም የሆነው አምላክ በምድር ላይ የሚኖሩትን የዋሆች ሁሉ ለማዳን+

      ፍርድ ሊያስፈጽም በተነሳበት ጊዜ ነው። (ሴላ)

  • ኢዩኤል 3:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ብሔራትን ሁሉ ሰብስቤ

      ወደ ኢዮሳፍጥ* ሸለቆ* አወርዳቸዋለሁ።

      ለሕዝቤና ርስቴ ለሆነው ለእስራኤል ስል

      በዚያ ከእነሱ ጋር እፋረዳለሁ፤+

      በብሔራት መካከል በትነዋቸዋልና፤

      ደግሞም ምድሬን ተከፋፍለዋታል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ