ኢዮብ 9:9 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 9 የአሽ፣* የከሲልና* የኪማ ኅብረ ከዋክብትን*+እንዲሁም የደቡቡን ሰማይ ኅብረ ከዋክብት* ሠርቷል፤ ኢዮብ 38:31-33 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 31 የኪማ ኅብረ ከዋክብትን* ገመድ ልታስር፣ወይስ የከሲል ኅብረ ከዋክብትን* ገመድ ልትፈታ ትችላለህ?+ 32 ኅብረ ከዋክብትን* በወቅቱ ልታወጣ፣ወይስ የአሽ ኅብረ ከዋክብትን* ከነልጆቹ ልትመራ ትችላለህ? 33 ሰማያት የሚመሩባቸውን ሕጎች ታውቃለህ?+ወይስ የሰማያትን* ሕጎች በምድር ላይ ተግባራዊ ማድረግ ትችላለህ?
9 የአሽ፣* የከሲልና* የኪማ ኅብረ ከዋክብትን*+እንዲሁም የደቡቡን ሰማይ ኅብረ ከዋክብት* ሠርቷል፤ ኢዮብ 38:31-33 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 31 የኪማ ኅብረ ከዋክብትን* ገመድ ልታስር፣ወይስ የከሲል ኅብረ ከዋክብትን* ገመድ ልትፈታ ትችላለህ?+ 32 ኅብረ ከዋክብትን* በወቅቱ ልታወጣ፣ወይስ የአሽ ኅብረ ከዋክብትን* ከነልጆቹ ልትመራ ትችላለህ? 33 ሰማያት የሚመሩባቸውን ሕጎች ታውቃለህ?+ወይስ የሰማያትን* ሕጎች በምድር ላይ ተግባራዊ ማድረግ ትችላለህ?
31 የኪማ ኅብረ ከዋክብትን* ገመድ ልታስር፣ወይስ የከሲል ኅብረ ከዋክብትን* ገመድ ልትፈታ ትችላለህ?+ 32 ኅብረ ከዋክብትን* በወቅቱ ልታወጣ፣ወይስ የአሽ ኅብረ ከዋክብትን* ከነልጆቹ ልትመራ ትችላለህ? 33 ሰማያት የሚመሩባቸውን ሕጎች ታውቃለህ?+ወይስ የሰማያትን* ሕጎች በምድር ላይ ተግባራዊ ማድረግ ትችላለህ?