-
1 ሳሙኤል 12:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 ሆኖም የይሖዋን ቃል ባትታዘዙና በይሖዋ ትእዛዝ ላይ ብታምፁ የይሖዋ እጅ በእናንተና በአባቶቻችሁ ላይ ይሆናል።+
-
-
ኤርምያስ 37:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ከለዳውያኑም ተመልሰው መጥተው ይህችን ከተማ ይወጓታል፤ ይይዟታልም፤ በእሳትም ያቃጥሏታል።”+
-
-
ሆሴዕ 8:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እኔ ግን በከተሞቹ ላይ እሳት እሰዳለሁ፤
እሳቱም የእያንዳንዳቸውን ማማዎች ይበላል።”+
-