-
ዘዳግም 28:38አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
38 “ወደ እርሻህ ብዙ ዘር ይዘህ ትወጣለህ፤ የምትሰበስበው ግን ጥቂት ይሆናል፤+ ምክንያቱም አንበጦች ያወድሙታል።
-
-
ዘዳግም 32:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
የአራዊትን ጥርስ፣
በምድር ላይ የሚሳቡ እንስሳትንም መርዝ እልክባቸዋለሁ።+
-
-
1 ነገሥት 18:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ስለሆነም ኤልያስ አክዓብ ፊት ለመቅረብ ሄደ፤ በዚህ ወቅት ረሃቡ በሰማርያ ክፉኛ ጸንቶ ነበር።+
-