የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 49:14-16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ከይሖዋ የመጣ አንድ መልእክት ሰምቻለሁ፤

      በብሔራት መካከል አንድ መልእክተኛ ተልኳል፦

      “በአንድነት ተሰብሰቡ፤ በእሷም ላይ ውጡ፤

      ለጦርነት ተዘጋጁ።”+

      15 “እነሆ፣ በብሔራት መካከል ከቁብ የማትቆጠር፣

      በሰዎችም መካከል የተናቅክ አድርጌሃለሁና።+

      16 አንተ በቋጥኝ መሸሸጊያ ውስጥ የምትኖር፣

      በጣም ረጅሙን ኮረብታ የያዝክ ሆይ፣

      የነዛኸው ሽብርና

      የልብህ እብሪት አታሎሃል።

      ጎጆህን እንደ ንስር በከፍታ ቦታ ላይ ብትሠራም፣

      እኔ ከዚያ አወርድሃለሁ” ይላል ይሖዋ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ