-
2 ነገሥት 17:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 የአሦርም ንጉሥ ሰዎችን ከባቢሎን፣ ከኩታ፣ ከአዋ፣ ከሃማትና ከሰፋርዊም+ አምጥቶ በእስራኤላውያን ምትክ በሰማርያ ከተሞች አሰፈራቸው፤ እነሱም ሰማርያን ወርሰው በከተሞቿ መኖር ጀመሩ።
-
-
ኤርምያስ 31:5, 6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 በኤፍሬም ተራሮች የሚገኙ ጠባቂዎች
‘ተነሱ፤ ወደ ጽዮን፣ ወደ አምላካችን ወደ ይሖዋ እንውጣ’ ብለው የሚጮኹበት ቀን ይመጣልና።”+
-