መዝሙር 3:8 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 8 ማዳን የይሖዋ ነው።+ በረከትህ በሕዝብህ ላይ ነው። (ሴላ) ኢሳይያስ 12:2 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 2 እነሆ፣ አምላክ አዳኜ ነው!+ በእሱ እታመናለሁ፤ ምንም የሚያስፈራኝ ነገር የለም፤+ያህ* ይሖዋ ብርታቴና ኃይሌ ነው፤ለእኔም አዳኝ ሆኖልኛል።”+