የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 2:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ምድራቸውም ከንቱ በሆኑ አማልክት ተጥለቅልቃለች።+

      የገዛ እጃቸው ለሠራው፣

      የገዛ ጣታቸውም ላበጀው ነገር ይሰግዳሉ።

  • ሕዝቅኤል 36:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ንጹሕ ውኃ እረጫችኋለሁ፤ እናንተም ንጹሕ ትሆናላችሁ፤+ ከርኩሰታችሁ ሁሉና አስጸያፊ ከሆኑት ጣዖቶቻችሁ ሁሉ+ አነጻችኋለሁ።+

  • ሆሴዕ 14:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አሦር አያድነንም።+

      ፈረሶችን አንጋልብም፤+

      ከእንግዲህም ወዲህ የገዛ እጆቻችን የሠሩትን “አምላካችን ሆይ!” አንልም፤

      አባት የሌለው ልጅ ምሕረት ያገኘው በአንተ ነውና።’+

  • ዘካርያስ 13:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 “በዚያ ቀን” ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ፣ “የጣዖቶቹን ስም ከምድሪቱ ላይ እደመስሳለሁ፤+ እነሱም ዳግመኛ አይታወሱም፤ ደግሞም ነቢያቱንና የርኩሰት መንፈሱን ከምድሪቱ ላይ አስወግዳለሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ