የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 28:38
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 38 “ወደ እርሻህ ብዙ ዘር ይዘህ ትወጣለህ፤ የምትሰበስበው ግን ጥቂት ይሆናል፤+ ምክንያቱም አንበጦች ያወድሙታል።

  • ኤርምያስ 12:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ስንዴ ዘሩ፤ ሆኖም እሾህን አጨዱ።+

      እስኪዝሉ ድረስ ሠሩ፤ ነገር ግን ምንም ጥቅም አላገኙም።

      ከሚነደው የይሖዋ ቁጣ የተነሳ

      በሚያገኙት ምርት ያፍራሉ።”

  • ኢዩኤል 1:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እርሻው ወድሟል፤ ምድሪቱ አዝናለች፤+

      እህሉ ወድሟልና፤ አዲሱ የወይን ጠጅ ደርቋል፤ ዘይቱም ተሟጧል።+

  • አሞጽ 5:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ድሃው ለእርሻ ቦታው ኪራይ* እንዲከፍል ስለምታደርጉ፣

      እህሉንም በግብር መልክ ስለምትወስዱ፣+

      በተጠረበ ድንጋይ በሠራችሁት ቤት ውስጥ አትኖሩም፤+

      ደግሞም ከተከላችኋቸው ምርጥ የወይን ተክሎች የሚገኘውን የወይን ጠጅ አትጠጡም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ