-
መዝሙር 44:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 በጎረቤቶቻችን ዘንድ መሳለቂያ አደረግከን፤
በዙሪያችን ያሉት ሁሉ እንዲያላግጡብንና እንዲዘብቱብን አደረግክ።
-
-
ኤርምያስ 51:51አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
51 “ዘለፋውን ስለሰማን በኀፍረት ተውጠናል።
-