-
ኢሳይያስ 51:22, 23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ለሕዝቡ የሚሟገተው ጌታሽና አምላክሽ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
አንቺም ጀርባሽን እንደ መሬት፣
እንደሚሄዱበትም መንገድ አደረግሽላቸው።”
-
-
ኤርምያስ 25:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ጽዋውን ከእጅህ ወስደው ለመጠጣት ፈቃደኛ ባይሆኑ እንዲህ በላቸው፦ ‘የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “በግድ ትጠጣላችሁ!
-