የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 11:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 በቁጣ ቀን ሀብት ፋይዳ አይኖረውም፤*+

      ጽድቅ ግን ከሞት ይታደጋል።+

  • ኢሳይያስ 2:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 በዚያ ቀን፣ ሰዎች በፊታቸው ይሰግዱ ዘንድ

      ለራሳቸው የሠሯቸውን ከንቱ የሆኑ የብርና የወርቅ አማልክት

      ለአይጦችና* ለሌሊት ወፎች ይወረውራሉ፤+

  • ሕዝቅኤል 7:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 “‘ብራቸውን በየጎዳናው ይጥላሉ፤ ወርቃቸውም አስጸያፊ ነገር ይሆንባቸዋል። በይሖዋ የቁጣ ቀን ብራቸውም ሆነ ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም።+ በልተው አይጠግቡም፤* ሆዳቸውንም አይሞሉም፤ በኃጢአት እንዲወድቁ እንቅፋት ሆኖባቸዋልና።*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ