የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 10:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 እስራኤል ሆይ፣

      ሕዝብህ እንደ ባሕር አሸዋ ቢሆንም

      ከእነሱ መካከል ጥቂት ቀሪዎች ይመለሳሉ።+

      ጥፋት ተወስኗል፤+

      ፍትሕም* ይውጣቸዋል።+

  • ሚክያስ 4:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የሚያነክሰው የተወሰኑ ቀሪዎች እንዲኖሩት* አደርጋለሁ፤+

      ወደ ሩቅ ስፍራ የተወሰደውንም ኃያል ብሔር አደርገዋለሁ፤+

      ይሖዋም ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም

      በጽዮን ተራራ በእነሱ ላይ ንጉሥ ሆኖ ይገዛል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ