የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 30:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 አምላክህ ይሖዋ በአባቶችህ ደስ እንደተሰኘ+ ሁሉ ይሖዋ አንተንም በማበልጸግ ስለሚደሰት የሆድህን ፍሬ፣ እንስሶችህንና የምድርህን ፍሬ በማብዛት በእጅህ ሥራ ሁሉ እጅግ እንድትበለጽግ ያደርግሃል።+

  • መዝሙር 147:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ከዚህ ይልቅ ይሖዋ እሱን በሚፈሩ፣

      ታማኝ ፍቅሩን በሚጠባበቁ ሰዎች ይደሰታል።+

  • ኢሳይያስ 62:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በይሖዋ እጅ የውበት ዘውድ፣

      በአምላክሽ መዳፍ የንጉሥ ጥምጥም ትሆኛለሽ።

  • ኢሳይያስ 65:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 እኔም በኢየሩሳሌም ደስ እሰኛለሁ፤ በሕዝቤም ሐሴት አደርጋለሁ፤+

      ከዚህ በኋላ በውስጧ የለቅሶ ድምፅም ሆነ የጭንቅ ጩኸት አይሰማም።”+

  • ኤርምያስ 32:41
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 41 ለእነሱ መልካም በማድረግ እጅግ ደስ እሰኛለሁ፤+ በሙሉ ልቤና በሙሉ ነፍሴም* በዚህች ምድር ላይ አጽንቼ እተክላቸዋለሁ።’”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ