የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 40:35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 ደመናው በመገናኛ ድንኳኑ ላይ አርፎ ስለነበርና የይሖዋም ክብር የማደሪያ ድንኳኑን ስለሞላው ሙሴ ወደ መገናኛ ድንኳኑ መግባት አልቻለም ነበር።+

  • 1 ነገሥት 8:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 የይሖዋ ክብር የይሖዋን ቤት ሞልቶት ስለነበር ካህናቱ ከደመናው የተነሳ በዚያ ቆመው ማገልገል አልቻሉም።+

  • ኢሳይያስ 66:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦

      “እነሆ፣ ሰላምን እንደ ወንዝ፣+

      የብሔራትንም ክብር እንደሚያጥለቀልቅ ጅረት አፈስላታለሁ።+

      እናንተም ትጠባላችሁ፤ ጀርባዋም ላይ ታዝላችኋለች፣

      ጭኗም ላይ ሆናችሁ ትዘላላችሁ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ