-
ዘፀአት 40:35አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 ደመናው በመገናኛ ድንኳኑ ላይ አርፎ ስለነበርና የይሖዋም ክብር የማደሪያ ድንኳኑን ስለሞላው ሙሴ ወደ መገናኛ ድንኳኑ መግባት አልቻለም ነበር።+
-
-
1 ነገሥት 8:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 የይሖዋ ክብር የይሖዋን ቤት ሞልቶት ስለነበር ካህናቱ ከደመናው የተነሳ በዚያ ቆመው ማገልገል አልቻሉም።+
-
-
ኢሳይያስ 66:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦
እናንተም ትጠባላችሁ፤ ጀርባዋም ላይ ታዝላችኋለች፣
ጭኗም ላይ ሆናችሁ ትዘላላችሁ።
-