የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የይሖዋ ሕዝብ ድርሻው ነው፤+

      ያዕቆብ ርስቱ ነው።+

      10 እሱን ምድረ በዳ በሆነ ምድር፣+

      ነፋስ በሚያፏጭበት ጭው ያለ በረሃ አገኘው።+

      ሊጠብቀውም ዙሪያውን ከበበው፤ ተንከባከበው፤+

      እንደ ዓይኑም ብሌን ጠበቀው።+

  • መዝሙር 105:14, 15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ማንም እንዲጨቁናቸው አልፈቀደም፤+

      ይልቁንም ለእነሱ ሲል ነገሥታትን ገሠጸ፤+

      15 “የቀባኋቸውን አገልጋዮቼን አትንኩ፤

      በነቢያቴም ላይ አንዳች ክፉ ነገር አታድርጉ” አላቸው።+

  • 2 ተሰሎንቄ 1:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 ከዚህ አንጻር አምላክ መከራን ለሚያመጡባችሁ በአጸፋው መከራን መክፈሉ የጽድቅ እርምጃ ነው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ