የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 38:41
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 41 ጫጩቶቿ ወደ አምላክ ሲጮኹ፣

      የሚበሉትም አጥተው ሲቅበዘበዙ፣

      ለቁራ መብል የሚያዘጋጅ ማን ነው?+

  • መዝሙር 147:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ለእንስሳት እንዲሁም የሚበሉትን ለማግኘት ለሚጮኹ የቁራ ጫጩቶች

      ምግብ ይሰጣል።+

  • ማቴዎስ 10:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 ሁለት ድንቢጦች የሚሸጡት አነስተኛ ዋጋ ባላት ሳንቲም* አይደለም? ሆኖም ከእነሱ አንዷም እንኳ አባታችሁ ሳያውቅ መሬት ላይ አትወድቅም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ