-
ሉቃስ 3:23-38አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ኢየሱስ+ ሥራውን ሲጀምር 30 ዓመት ገደማ ሆኖት ነበር፤+ ሕዝቡም የዮሴፍ ልጅ+ እንደሆነ አድርገው ያስቡ ነበር፤
ዮሴፍ የሄሊ ልጅ፣
24 ሄሊ የማታት ልጅ፣
ማታት የሌዊ ልጅ፣
ሌዊ የሚልኪ ልጅ፣
ሚልኪ የያና ልጅ፣
ያና የዮሴፍ ልጅ፣
25 ዮሴፍ የማታትዩ ልጅ፣
ማታትዩ የአሞጽ ልጅ፣
አሞጽ የናሆም ልጅ፣
ናሆም የኤስሊ ልጅ፣
ኤስሊ የናጌ ልጅ፣
26 ናጌ የማአት ልጅ፣
ማአት የማታትዩ ልጅ፣
ማታትዩ የሴሜይ ልጅ፣
ሴሜይ የዮሴክ ልጅ፣
ዮሴክ የዮዳ ልጅ፣
27 ዮዳ የዮናን ልጅ፣
ዮናን የሬስ ልጅ፣
ሬስ የዘሩባቤል ልጅ፣+
ዘሩባቤል የሰላትያል ልጅ፣+
ሰላትያል የኔሪ ልጅ፣
28 ኔሪ የሚልኪ ልጅ፣
ሚልኪ የሐዲ ልጅ፣
ሐዲ የቆሳም ልጅ፣
ቆሳም የኤልሞዳም ልጅ፣
ኤልሞዳም የኤር ልጅ፣
ኢየሱስ የኤሊዔዘር ልጅ፣
ኤሊዔዘር የዮሪም ልጅ፣
ዮሪም የማታት ልጅ፣
ማታት የሌዊ ልጅ፣
30 ሌዊ የሲምዖን ልጅ፣
ሲምዖን የይሁዳ ልጅ፣
ይሁዳ የዮሴፍ ልጅ፣
ዮሴፍ የዮናም ልጅ፣
ዮናም የኤልያቄም ልጅ፣
31 ኤልያቄም የሜልያ ልጅ፣
ሜልያ የሜና ልጅ፣
ሜና የማጣታ ልጅ፣
ማጣታ የናታን ልጅ፣+
ናታን የዳዊት ልጅ፣+
እሴይ የኢዮቤድ ልጅ፣+
ኢዮቤድ የቦዔዝ ልጅ፣+
ቦዔዝ የሰልሞን ልጅ፣+
ሰልሞን የነአሶን ልጅ፣+
33 ነአሶን የአሚናዳብ ልጅ፣
አሚናዳብ የአርናይ ልጅ፣
አርናይ የኤስሮን ልጅ፣
ኤስሮን የፋሬስ ልጅ፣+
ፋሬስ የይሁዳ ልጅ፣+
ያዕቆብ የይስሐቅ ልጅ፣+
ይስሐቅ የአብርሃም ልጅ፣+
አብርሃም የታራ ልጅ፣+
ታራ የናኮር ልጅ፣+
ሴሮህ የረኡ ልጅ፣+
ረኡ የፋሌቅ ልጅ፣+
ፋሌቅ የኤቤር ልጅ፣+
ኤቤር የሴሎም ልጅ፣+
36 ሴሎም የቃይናን ልጅ፣
ቃይናን የአርፋክስድ ልጅ፣+
አርፋክስድ የሴም ልጅ፣+
ሴም የኖኅ ልጅ፣+
ኖኅ የላሜህ ልጅ፣+
ማቱሳላ የሄኖክ ልጅ፣
ሄኖክ የያሬድ ልጅ፣+
ያሬድ የመላልኤል ልጅ፣+
መላልኤል የቃይናን ልጅ፣+
ሄኖስ የሴት ልጅ፣+
ሴት የአዳም ልጅ፣+
አዳም የአምላክ ልጅ።
-