የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 4:39
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 39 እንግዲህ በላይ በሰማይም ሆነ በታች በምድር እውነተኛው አምላክ፣ ይሖዋ እንደሆነ ዛሬ እወቅ፤ እንዲሁም ልብ በል።+ ሌላ ማንም የለም።+

  • ዘዳግም 6:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 “እስራኤል ሆይ ስማ፣ አምላካችን ይሖዋ አንድ ይሖዋ ነው።+

  • ኢሳይያስ 45:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ጉዳያችሁን ተናገሩ፤ እንዲሁም ሙግታችሁን አቅርቡ።

      ተሰብስበው በአንድነት ይማከሩ።

      ከረጅም ጊዜ በፊት ይህን አስቀድሞ የተናገረ ማን ነው?

      ከጥንትስ ጀምሮ ይህን ያወጀ ማን ነው?

      ይህን ያደረግኩት እኔ ይሖዋ አይደለሁም?

      ከእኔ ሌላ አምላክ የለም፤

      ከእኔ በቀር ጻድቅ አምላክና አዳኝ+ የሆነ ማንም የለም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ