ሉቃስ 1:59, 60 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 59 በስምንተኛው ቀን ሕፃኑን ሊገርዙት መጡ፤+ በአባቱም ስም ዘካርያስ ብለው ሊጠሩት ፈልገው ነበር። 60 እናትየው ግን መልሳ “አይሆንም! ዮሐንስ ይባል” አለች።
59 በስምንተኛው ቀን ሕፃኑን ሊገርዙት መጡ፤+ በአባቱም ስም ዘካርያስ ብለው ሊጠሩት ፈልገው ነበር። 60 እናትየው ግን መልሳ “አይሆንም! ዮሐንስ ይባል” አለች።