-
ዘፀአት 22:25አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
25 “ከሕዝቤ መካከል አብሮህ ላለ ችግረኛ ገንዘብ ብታበድር እንደ አራጣ አበዳሪ አትሁንበት። ወለድም አትጠይቁት።+
-
-
መዝሙር 37:25, 26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 ሁልጊዜ ሳይሰስት ያበድራል፤+
ልጆቹም በረከት ያገኛሉ።
-