የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 98:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ለእስራኤል ቤት ታማኝ ፍቅርና ታማኝነት ለማሳየት የገባውን ቃል አስታውሷል።+

      የምድር ዳርቻዎች ሁሉ የአምላካችንን ማዳን* አይተዋል።+

  • ኢሳይያስ 41:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 “እስራኤል ሆይ፣ አንተ ግን አገልጋዬ ነህ፤+

      ያዕቆብ ሆይ፣ አንተን መርጬሃለሁ፤+

      የወዳጄ የአብርሃም ዘር ነህ፤+

       9 አንተን ከምድር ዳርቻዎች ወሰድኩህ፤+

      እጅግ ርቀው ከሚገኙ ቦታዎችም ጠራሁህ።

      እንዲህ ብዬሃለሁ፦ ‘አንተ አገልጋዬ ነህ፤+

      እኔ መርጬሃለሁ፤ ገሸሽ አላደረግኩህም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ