-
ማቴዎስ 19:26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 ኢየሱስም ትኩር ብሎ እያያቸው “ይህ በሰዎች ዘንድ አይቻልም፤ በአምላክ ዘንድ ግን ሁሉ ነገር ይቻላል” አላቸው።+
-
-
ማርቆስ 10:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ኢየሱስም ደቀ መዛሙርቱን ትኩር ብሎ በመመልከት “ይህ በሰዎች ዘንድ አይቻልም፤ በአምላክ ዘንድ ግን እንዲህ አይደለም፤ በአምላክ ዘንድ ሁሉ ነገር ይቻላል” አለ።+
-