-
ማቴዎስ 13:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ላለው ሁሉ ይጨመርለታል፤ ደግሞም ይትረፈረፍለታል፤ የሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።+
-
-
ማቴዎስ 25:29አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 ምክንያቱም ላለው ሁሉ ይጨመርለታል፤ ደግሞም ይትረፈረፍለታል። የሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።+
-