-
ማቴዎስ 24:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 ጦርነትና የጦርነት ወሬ ትሰማላችሁ። በዚህ ጊዜ እንዳትደናገጡ ተጠንቀቁ፤ ምክንያቱም እነዚህ ነገሮች መፈጸማቸው የግድ ነው፤ ሆኖም ፍጻሜው ገና ነው።+
-
-
ማርቆስ 13:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ከዚህም ሌላ ጦርነትና የጦርነት ወሬ ስትሰሙ አትደናገጡ፤ እነዚህ ነገሮች መፈጸማቸው የግድ ነው፤ ሆኖም ፍጻሜው ገና ነው።+
-