-
መዝሙር 69:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ሊያጠፉኝ የሚፈልጉ፣
ተንኮለኛ የሆኑ ጠላቶቼ እጅግ በዝተዋል።
ያልሰረቅኩትን ነገር እንድመልስ ተገደድኩ።
-
-
ሉቃስ 23:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 እሱም ለሦስተኛ ጊዜ “ለምን? ይህ ሰው ምን ያጠፋው ነገር አለ? ለሞት የሚያበቃ ምንም ነገር አላገኘሁበትም፤ ስለዚህ ቀጥቼ እፈታዋለሁ” አላቸው።
-