-
ዘፀአት 12:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 “‘ይህ ቀን ለእናንተ መታሰቢያ ይሆናል፤ እናንተም በመጪዎቹ ትውልዶቻችሁ ሁሉ የይሖዋ በዓል አድርጋችሁ አክብሩት። ይህን ዘላቂ ደንብ አድርጋችሁ አክብሩት።
-
-
ዘኁልቁ 28:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 “‘በመጀመሪያው ወር ከወሩም በ14ኛው ቀን የይሖዋ ፋሲካ ይከበራል።+
-