-
ዮሐንስ 20:31አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
31 ሆኖም እነዚህ የተጻፉት ኢየሱስ በእርግጥ ክርስቶስ እንዲሁም የአምላክ ልጅ እንደሆነ እንድታምኑና በማመናችሁም በስሙ አማካኝነት ሕይወት እንዲኖራችሁ ነው።+
-
-
ዮሐንስ 21:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ስለ እነዚህ ነገሮች የሚመሠክረውና እነዚህን ነገሮች የጻፈው ይህ ደቀ መዝሙር ነው፤+ እሱ የሚሰጠው ምሥክርነትም እውነት እንደሆነ እናውቃለን።
-