ዮሐንስ 7:13 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 13 እርግጥ አይሁዳውያንን* ይፈሩ ስለነበረ ስለ እሱ በግልጽ የሚናገር ሰው አልነበረም።+ ዮሐንስ 9:22 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 22 ወላጆቹ ይህን ያሉት አይሁዳውያኑን* ስለፈሩ ነው፤+ ምክንያቱም አይሁዳውያን ኢየሱስን፣ ‘ክርስቶስ ነው’ ብሎ የተቀበለ ማንኛውም ሰው ከምኩራብ እንዲባረር አስቀድመው ወስነው ነበር።+
22 ወላጆቹ ይህን ያሉት አይሁዳውያኑን* ስለፈሩ ነው፤+ ምክንያቱም አይሁዳውያን ኢየሱስን፣ ‘ክርስቶስ ነው’ ብሎ የተቀበለ ማንኛውም ሰው ከምኩራብ እንዲባረር አስቀድመው ወስነው ነበር።+